• ሃያሁለት, አዲስ አበባ
  • +(251) 948424344
  • amazonsaccos@gmail.com
  • UK FlagEnglish    UK FlagAmharic
አባል መሆን የሚችለው ማነው?

በአማዞን የገንዘብ ብድር እና ተቋም ላይ አባል መሆን የሚችለው

አባል ለመሆን አንድ አባል የሚጠበቅበት መስፈርት

01. በሕግ መብቱ ያልተገፈፈ

Typography should be relevant and thought out. Type is so strong that it can make or break a

02. ፈቃደኝነት

የህብረት ሥራ ማህበሩ መብት እና ግዴታ ለመፈጸም ፈቃደኛ የሆነ

03. እድሜ

እድሜው 18 አመት እና ከዛ በላይ የሆነ

04. ዜግነት

ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው

05. የአገልግሎት ክፍያ

ለስራ ማስኬጃ እና ለአስተዳደራዊ ስራዎች የሚውል የማይመለስ የመመዝገቢያ ክፍያ 1500 ብር መክፈል የሚችል

06. ቁጠባ

ወርሃዊ ዝቅተኛ መደበኛ ቁጠባ 500 ብር መቆጠብ የሚችል

07. አክሲዮን

መነሻ/ዝቅተኛ/ የአክሲዮን መጠን 2/2000/ ሲሆን እስከ 800,000 መግዛት ይቻላል

08. ጉርድ ፎቶ

ከፋይል ጋር የሚያያዝ እንዲሁም ለቁጠባ ደብተር የሚሆን 2 ጉርድ ፎቶ ማቅረብ

09. መታወቂያ

ማንነቱን የሚገልጽ የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ፣ ፓስፖርት፣ መንጃፈቃድ፣ ዲጂታል መታወቂያ ኮፒ ማቅረብ የሚችል።

ለመመዝገብ

ዋና መስሪያ ቤት

ሃያ ሁለት ጎላጎል ህንጻ በስተጀርባ ኪያ-ሜድ ኮሌጅ አጠገብ ባለው ህንጻ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1-01

ስልክ ቁጥር

(+251) 948424344

(+251) 947434445

+